#UPDATE: AAA has verified that on January 27th, 2025, Oromo Prosperity Party regime soldiers killed 3 civilians in Ambisi Kebele of Sekela Woreda.
#መረጃ: የአማራ ማህበር በአሜሪካ ባደረገው ማጣራት፣ በጥር 19፣ 2017 ዓ/ም፣ በሰከላ ወረዳ፣ አምቢሲ ቀበሌ፣ (ምእራብ ጎጃም ዞን፣ አማራ ክልል፣ ኢትዮጵያ) የኦሮሞ ብልፅግና ፓርቲ ወታደሮች (የአገዛዙ ኃይሎች) 3 ሰላማዊ ሰዎችን በጭካኔ መግደላቸውን አረጋግጧል።
![](https://static.wixstatic.com/media/e494ca_5b59a840e0b3475b9457f11902aefdf5~mv2.jpeg/v1/fill/w_147,h_147,al_c,q_80,usm_0.66_1.00_0.01,blur_2,enc_avif,quality_auto/e494ca_5b59a840e0b3475b9457f11902aefdf5~mv2.jpeg)