Oromo Prosperity Party regime soldiers carried out an attack on a minibus resulting in 8 civilians killed and 8 others injured in the Mesalemiya area of Magat Kebele in Merhabete Woreda
- AAA-admin
- 5 minutes ago
- 1 min read
⚡️ℹ️#UPDATE: The Amhara Association of America (AAA) has learned that on April 24, 2025 Oromo Prosperity Party regime soldiers carried out an attack on a minibus resulting in 8 civilians killed and 8 others injured in the Mesalemiya area of Magat Kebele in Merhabete Woreda.
⚡️ℹ️#መረጃ፡ የአማራ ማህበር በአሜሪካ ባደረገው ማጣራት ሚያዝያ 16 ቀን 2017 ዓ.ም የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ አገዛዝ ወታደሮች (የገዥው ሀይሎች) በመርሃቤቲ ወረዳ ማጋት ቀበሌ መሳለሚያ በተባለ ቦታ (ሰሜን ሸዋ ዞን፤ አማራ ክልል፤ ኢትዮጵያ) በሚኒባስ ላይ ይጓዙ በነበሩ ሰላማዊ ሰዎች ላይ ባደረሱት ጥቃት የ8 ንፁሀን ዜጎች ህይወት ሲያልፍ 8 ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል፡፡

Comments