top of page
  • Writer's pictureAAA-admin

Oromo Prosperity Party Forces Arrest Prominent Figures in North and South Wollo Zones

⚡️📢#UPDATE: AAA has received reports of widespread arrests between September 29th and 30th, 2024 by Oromo Prosperity Party regime forces targeting religious leaders, scholars, affluent individuals, elders, businessman and civilians in urban areas including Raya-Kobo, Wadla, Woldia, Dessie, Debre Birhan cities in North Wollo, South Wollo and North Shewa Zones in eastern Amhara Region.


⚡️📢#መረጃ: የአማራ ማህበር በአሜሪካ ከመስከረም 19 እስከ 20 ቀን 2017 ዓ./ም የኦሮሞ ብልፅግና ፓርቲ አገዛዝ ሀይሎች በራያ ቆቦ፣ ዋድላ፤ ደሴ፤ ወልዲየ እና ደብረ ብርሀን በመሳሰሉት የሰሜን ወሎ፤ የደቡብ ወሎ እና የሰሜን ሸዋ ዞኖች በተለይም በሃይማኖት አባቶች፣ ምሁራን፣ ባለሀብቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ነጋዴዎች እና ሰላማዊ ዜጎች ላይ ያነጣጠረ እስራት መፈጸሙን አረጋግጧል።



Comments


bottom of page