top of page

Oromo Liberation Army Massacres 12 Civilians and Abducts Others in Shirka Woreda

Writer's picture: AAA-adminAAA-admin

⚡️ℹ️#UPDATE: AAA has learned that on November 28th, 2024, Oromo Liberation Army militants carried out a massacre of at least 12 civilians and abducted an unknown number of others in Sole-Frenqesa and Sole-Tijo Kebeles of Shirka Woreda.


📍East Arsi Zone, Oromia Region, Ethiopia


⚡️ℹ️#መረጃ: የአማራ ማህበር በአሜሪካ በደረሰው መረጃ፣ በቀን 19 ህዳር 2017፣ በሽርካ ወረዳ ሶሌ ፈረንቀሳ እና ሶሌ-ጢጆ ቀበሌዎች (ምስራቅ አርሲ ዞን፣ ኦሮሚያ ክልል፣ ኢትዮጵያ) የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነግ ሸኔ) ታጣቂዎች በትንሹ 12 ሰላማዊ ሰዎችን መግደላቸውን እና ሌሎች ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ሰዎችን አፍነው መውሰዳቸውን ተረድቷል።





0 comments

Comments


Share this  site on Twitter

  • Facebook
  • Twitter

©2021 by Amhara Association of America.

bottom of page